ከክልሉ ፋይናንስ፣ፕላንና ልማት፣ ውሃ ልማት፣መስኖና ቆላማ ቢሮዎች የተውጣጣ ልዑክ ወደ ኮሌጃችን በመምጣት ድጋፋዊ ክትትልና መስክ ምልከታ አካሄደ።

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ስሞኦን የተመራ ከክልሉ ፋይናንስ፣ፕላንና ልማት ፣ ውሃ ልማት፣መስኖና ቆላማ ቢሮዎች የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ወደ ኮሌጃችን መጥቶ ድጋፋዊ ክትትልና መስክ ምልከታ አድርጓል ።

ለኮሌጃችን ትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ፌዴራል ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐ-ግብር፣ በመማር ማስተማርና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተደርጓል ።

ለተማሪዎቹ የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐ-ግብር፣ በመማር ማስተማርና በተሻሻለው የተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ላይ  ሰፊ ገለጻ ተደረጓል።

ኮሌጃችን የአጥር ግንባታ፣ ጥገናና ማስዋብ እንድሁም የመፀዳጃ ቤቶች ግንባታ ውል ተፈራረመ

ኮሌጃችን ከታደሰ ተስፋዬ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ድርጅት ጋር የግቢው ዙሪያ አጥር ግንባታ፣ ጥገና እና ማስዋብ እንድሁም የተማሪዎች መፀዳጃ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር የውል ስምምነት ተፈራርሟል።

ኮሌጃችን የግቢ ውበትና አረንጓዴ ልማት ሥራ ለማስጀመር ከወላይታ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ውል ተፈራረመ

ኮሌጃችን ጽዱ፣ ውብና አረንጓዴ እንዲሁም ምቹ የስራ አካባቢን ለመፍጠር ያለመ የግቢ ውበትና አረንጓዴ ልማት (Greenery) ሥራ ለማስጀመር ከወላይታ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር የውል ስምምነት አድርጓል።