ከክልሉ ፋይናንስ፣ፕላንና ልማት፣ ውሃ ልማት፣መስኖና ቆላማ ቢሮዎች የተውጣጣ ልዑክ ወደ ኮሌጃችን በመምጣት ድጋፋዊ ክትትልና መስክ ምልከታ አካሄደ።

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ስሞኦን የተመራ ከክልሉ ፋይናንስ፣ፕላንና ልማት ፣ ውሃ ልማት፣መስኖና ቆላማ ቢሮዎች የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ወደ ኮሌጃችን መጥቶ ድጋፋዊ ክትትልና መስክ ምልከታ አድርጓል ።

ለኮሌጃችን ትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ፌዴራል ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐ-ግብር፣ በመማር ማስተማርና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተደርጓል ።

ለተማሪዎቹ የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐ-ግብር፣ በመማር ማስተማርና በተሻሻለው የተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ላይ  ሰፊ ገለጻ ተደረጓል።