
ኮሌጃችን በትምህርት ዘመኑ የመጀመሪያ ዓመት ክረምት ትምህርት መርሐ-ግብር ተማሪዎችን መልምሎ ለመቀበል የመግቢያ ፈተና ሰጠ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 10/2017 ዓ/ም በ2017 ትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ዓመት ክረምት መርሐ-ግብር ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎችን መልምሎ ለመቀበል የመግቢያ ፈተና ተሰጥቷል። የኮሌጃችን ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ ኃላፊና ም/ዲን አቶ Read More …
ኮሌጃችን በትምህርት ዘመኑ የመጀመሪያ ዓመት ክረምት ትምህርት መርሐ-ግብር ተማሪዎችን መልምሎ ለመቀበል የመግቢያ ፈተና ሰጠ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 10/2017 ዓ/ም በ2017 ትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ዓመት ክረምት መርሐ-ግብር ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎችን መልምሎ ለመቀበል የመግቢያ ፈተና ተሰጥቷል። የኮሌጃችን ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ ኃላፊና ም/ዲን አቶ Read More …
ኮሌጃችንን አዲስ ለተቀላቀሉ የክረምት መርሐ-ግብር ተማሪዎች በመማር ማስተማር ሂደትና ተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ላይ ገለጻ ተደረገ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 18 /2017 ዓ/ም ለኮሌጃችን አንደኛ ዓመት የክረምት መርሐ-ግብር ተማሪዎች በመማር ማስተማር ሂደትና ተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ላይ ገለጻ ተሰጥቷል። የኮሌጃችን ተከታታይ ትምህርት መርሃ-ግብር ማስተባበሪያ Read More …
ኮሌጃችን በስድስቱ የሙያ መስኮች በመካከለኛ ደረጃ ያሰለጠናቸውን 1243 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመረቀ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 5/ 2017 ዓ/ም ኮሌጃችን በሰብል ልማት፣ ተፈጥሮ ሀብት አያያዝ ፣ እንስሳት ጤና፣ መስኖ እና ፍሳሽ፣ እንስሳት እርባታ እና ሕብረት ሥራ ሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት የሙያ መስኮች Read More …
የኮሌጃችን አካዳሚክ ኮሚሽንና ማኔጅመንት አባላት በክልላዊ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ላይ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 24/2017 ዓ/ም የኮሌጃችን አካዳሚክ ኮሚሽንና ማኔጅመንት አባላት “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ሁምቦ ወረዳ ሶልኳ ተራራ በተካሄደው Read More …
የኮሌጃችን አመራሮች ኦቶና ሆስፒታል መልሶ ለማደራጀት የክልሉ መንግስት ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ ድጋፍ አደረጉ። አንጋፋው የኦቶና ሆስፒታል በቀን 19/11/2017 ዓ/ም ባጋጠመው የእሳት አደጋ ምክንያት የንብረት ውድመት መድረሱ ይታወሳል። ይህንን ተከተሎ ሆስፒታሉ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችል መልሶ ለማደራጀት ሁሉም Read More …