ኮሌጃችን ክረምት ት/ት መርሐ-ግብር ተማሪዎችን ፈተና ሰጠ

ኮሌጃችን በትምህርት ዘመኑ የመጀመሪያ ዓመት ክረምት ትምህርት መርሐ-ግብር ተማሪዎችን መልምሎ ለመቀበል የመግቢያ ፈተና ሰጠ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 10/2017 ዓ/ም በ2017 ትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ዓመት ክረምት መርሐ-ግብር ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎችን መልምሎ ለመቀበል የመግቢያ ፈተና ተሰጥቷል። የኮሌጃችን ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ ኃላፊና ም/ዲን አቶ Read More …

የኮሌጃችን ክረምት መርሐ-ግብር ተማሪዎች

ኮሌጃችንን አዲስ ለተቀላቀሉ የክረምት መርሐ-ግብር ተማሪዎች በመማር ማስተማር ሂደትና ተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ላይ ገለጻ ተደረገ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 18 /2017 ዓ/ም ለኮሌጃችን አንደኛ ዓመት የክረምት መርሐ-ግብር ተማሪዎች በመማር ማስተማር ሂደትና ተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ላይ ገለጻ ተሰጥቷል። የኮሌጃችን ተከታታይ ትምህርት መርሃ-ግብር ማስተባበሪያ Read More …

ኮሌጃችን 1243 ተማሪዎችን ዕለት አስመረቀ

ኮሌጃችን በስድስቱ የሙያ መስኮች በመካከለኛ ደረጃ ያሰለጠናቸውን 1243 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመረቀ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 5/ 2017 ዓ/ም ኮሌጃችን በሰብል ልማት፣ ተፈጥሮ ሀብት አያያዝ ፣ እንስሳት ጤና፣ መስኖ እና ፍሳሽ፣ እንስሳት እርባታ እና ሕብረት ሥራ ሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት የሙያ መስኮች Read More …