ኮሌጃችን የግቢ ውበትና አረንጓዴ ልማት ሥራ ለማስጀመር ከወላይታ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ውል ተፈራረመ

ኮሌጃችን ጽዱ፣ ውብና አረንጓዴ እንዲሁም ምቹ የስራ አካባቢን ለመፍጠር ያለመ የግቢ ውበትና አረንጓዴ ልማት (Greenery) ሥራ ለማስጀመር ከወላይታ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር የውል ስምምነት አድርጓል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *