ኮሌጃችን የአጥር ግንባታ፣ ጥገናና ማስዋብ እንድሁም የመፀዳጃ ቤቶች ግንባታ ውል ተፈራረመ

ኮሌጃችን ከታደሰ ተስፋዬ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ድርጅት ጋር የግቢው ዙሪያ አጥር ግንባታ፣ ጥገና እና ማስዋብ እንድሁም የተማሪዎች መፀዳጃ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር የውል ስምምነት ተፈራርሟል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *