
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ስሞኦን የተመራ ከክልሉ ፋይናንስ፣ፕላንና ልማት ፣ ውሃ ልማት፣መስኖና ቆላማ ቢሮዎች የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ወደ ኮሌጃችን መጥቶ ድጋፋዊ ክትትልና መስክ ምልከታ አድርጓል ።

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ስሞኦን የተመራ ከክልሉ ፋይናንስ፣ፕላንና ልማት ፣ ውሃ ልማት፣መስኖና ቆላማ ቢሮዎች የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ወደ ኮሌጃችን መጥቶ ድጋፋዊ ክትትልና መስክ ምልከታ አድርጓል ።