ከክልሉ ፋይናንስ፣ፕላንና ልማት፣ ውሃ ልማት፣መስኖና ቆላማ ቢሮዎች የተውጣጣ ልዑክ ወደ ኮሌጃችን በመምጣት ድጋፋዊ ክትትልና መስክ ምልከታ አካሄደ።

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ስሞኦን የተመራ ከክልሉ ፋይናንስ፣ፕላንና ልማት ፣ ውሃ ልማት፣መስኖና ቆላማ ቢሮዎች የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ወደ ኮሌጃችን መጥቶ ድጋፋዊ ክትትልና መስክ ምልከታ አድርጓል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *