የኮሌጃችን አካዳሚክ ኮሚሽንና ማኔጅመንት ችግኝ ተከላ

የኮሌጃችን አካዳሚክ ኮሚሽንና ማኔጅመንት አባላት በክልላዊ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ላይ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ። ወ/ሶ/ግ/ኮ ሀምሌ 24/2017 ዓ/ም የኮሌጃችን አካዳሚክ ኮሚሽንና ማኔጅመንት አባላት “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ሁምቦ ወረዳ ሶልኳ ተራራ በተካሄደው Read More …

የኮሌጃችን አመራሮች ኦቶና ሆስፒታል መልሶ ለማደራጀት

የኮሌጃችን አመራሮች ኦቶና ሆስፒታል መልሶ ለማደራጀት የክልሉ መንግስት ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ ድጋፍ አደረጉ። አንጋፋው የኦቶና ሆስፒታል በቀን 19/11/2017 ዓ/ም ባጋጠመው የእሳት አደጋ ምክንያት የንብረት ውድመት መድረሱ ይታወሳል። ይህንን ተከተሎ ሆስፒታሉ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችል መልሶ ለማደራጀት ሁሉም Read More …

አስደሳች ዜና ለኮሌጁና አከባቢው ማህበረሰብ

ኮሌጃችን በችግኝ ጣቢያው ያፈላቸውን የተሻሻሉና ምርታማ የቡናና ፓፓያ ችግኞችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለሽያጭ አቅርቧል። በመሆኑም የምትፈልጉትን ችግኝ ወደ ፋይናንስ ክፍል ቀርባችሁ አስፈላጊ መረጃ በመውሰድ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።